"በግሌ በአደንዛዥ ዕፅ ሱስ የተነሳ ይህችን የምንወዳትን ሀገር የሚረከብልን ወጣት አናገኝ ይሆናል የሚል ስጋት ውስጥ ነው ያለሁት" ወ/ሮ ነኢማ ሙዘይን መሐመድPlay20:50Neima Muzein Mohammed, Founder and CEO of Yimeleketegnal Charity Organisation. Credit: SBS AmharicGet the SBS Audio appOther ways to listenApple PodcastsSpotifyDownload (14.59MB) ወ/ሮ ነኢማ ሙዘይን መሐመድ፤ የይመለከተኛል በጎ አድራጎት ድርጅት መሥራችና ዋና ሥራ አስፈፃሚ ናቸው። ኢትዮጵያ ውስጥ የአዕምሮ ሕመምና አደንዛዥ ዕፅ ሱስ ምን ያህል ስር እንደሰደደ፣ የመንግሥት፣ የሕዝብ፣ የሃይማኖት መሪዎችና የባሕር ማዶ ነዋሪ ኢትዮጵያውያንን የትድግና ድርሻ ያነሳሉ። ለእገዛቸውም ጥሪና ምስጋና ያቀርባሉ።አንኳሮችለአዕምሮ ሕመምና አደንዛዥ ዕፅ ሱስ ተጠቂዎች የሚቸሩ አገልግሎቶችየአደንዛዥ ዕፅ ሱስ ስር መስደድ አሳሳቢነትየእገዛ ጥሪና ምስጋናተጨማሪ ያድምጡ"ለስደት ፍቅሩ የለኝም፤ አውስትራሊያ የመጣሁት አጋጣሚዎች ስላስገደዱኝ ነው፤ ወደ ኢትዮጵያ ሳልመለስ በፊት ወድጄው የኖርኩበት ሀገር ነው" ወ/ሮ ነኢማ ሙዘይን መሐመድShareLatest podcast episodes#70 Talking over a BBQ (Med)የነባር ዜጎችን ባሕላዊ መድኃኒት ጥበብ ሞገስ ማላበስየነባር ዜጎች ፕሮቶኮሎች ለሁሉም አውስትራሊያውያን ጠቀሜታቸው እንደምን ነው?የነባር ዜጎች ሥነ ስዕል፤ ሀገራዊ ቁርኝትና የትናንት መስኮትነት