"የሳይበር ጥቃትን ዜሮ ማድረግ አይቻልም፤ ያንንም ማድረግ የቻለ ሀገር የለም" ኢንጂነር አያሌው አስፋውPlay15:46Eng. Ayalew Asfaw. Credit: A.AsfawGet the SBS Audio appOther ways to listenApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (11.89MB) ኢንጂነር አያሌው አስፋው፤ የሳይበር ጥቃቶች በግለሰቦች፣ ተቋማትና መንግሥታት ላይ የሚያሳድሩትን ተፅዕኖዎች፤ የዲጂታል ገንዘብ ዝውውርን አንስተው ያመላክታሉ።አንኳሮችየኢትዮጵያ ንግድ ባንክየሳይበር ጥቃትና መከላከልዲጂታልና ጥሬ ገንዘብተጨማሪ ያድምጡ"በዓለም አቀፍ ተቋም ግፊት የኢትዮጵያን የጥሬ ብር ምንዛሪ ግብይት አቅም መቀነስ አንገትን የመታነቅ ያህል ነው" ኢንጂነር አያሌው አስፋውShareLatest podcast episodes"ጥላቻውና መገፋፋቱ ተወግዶ፣ በመላ ሀገራችን ሰላም ሰፍኖ ሕዝባችን ወደ ተረጋጋ ሕይወት የሚሸጋገርበት ዘመን ይሁንልን፤ እንኳን አደረሳችሁ" አምባሳደር ሀደራ አበራ አድማሱ"የአባቶቻችን መታወቂያ ሰውን ማክበር፣ሰላምን ማረጋገጥ ነውና እኛ ኢትዮጵያውያን የአባቶቻችን ልጆች መሆናችንን ማስመስከር አለብን" መልአከ ፀሐይ መንግሥቱ ኃይሉ"2017 የለውጥ፣ የመጎብኘትና የመዳሰስ ዘመን ይሁንላችሁ" ወንጌላዊ የምሩ ታደሰ"ቀጣዩ ዓመት ሁላችንም ሰላም የምንሆንበት፤ በዘር የማንለያይበት፣ ይቅር ተባብለን አንድ የምንሆንበት ዓመት ያድርግልን፤ መልካም አዲስ ዓመት" ድምፃዊት ቬሮኒካ አዳነ