"እንኳን ለአዲሱ ዓመት አደርሳችሁ" የማኅበረሰብ መሪዎች - ዶ/ር ተስፋዬ ይግዛውና ዶ/ር ለገሰ ጋረደው

Legesse and Tesfaye.png

Dr Legesse Garedew, President of the Ethiopian Community Association in South Australia and Dr Tesfaye Yigzaw, President of the Ethiopian Community Association in Victoria (R). Credit: L.Garedew and SBS Amharic

Get the SBS Audio app

Other ways to listen

ዶ/ር ተስፋዬ ይግዛው፤ በቪክቶሪያ የኢትዮጵያውያን ማኅብረሰብ ማኅበር ፕሬዚደንትና ዶ/ር ለገሰ ጋረደው በደቡብ አውስትራሊያ የኢትዮጵያውያን ማኅበረሰብ ማኅበር ፕሬዚደንት፤ የ2017 ዘመን መለወጫ በዓልን አስመልክተው የመልካም ምኞት መልዕክቶቻቸውን ያስተላልፋሉ።



Share